በ ስ መ : አብ ወ ወ ል ድ : ወ መ ን ፈ ስ ቅ ዱ ስ : አ ሐ ዱ : አ ም ላ ክ : አሜን
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የኆኅተ ሰማይ ቅዱስ ዮሐንስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በሰሜን አሜሪካ እና በሌሎች ሀገራት የሚገኙ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖችን መንፈሳዊ ትምህርት ለማስተማር ዝግጅቱን ጨርሷል።
እነዚህም የጉባኤያችን ደቀ መዛሙርት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ ፣ ቀኖና እና ትውፊቷን በስፋት እና በርቀት ይማራሉ።
ካዘጋጀናቸው የትምህርት መርሀ ግብራት አንዱን መርጠው ይቀላቀሉን
.በሥነ መለኮት --- ዲፖሎማ
(በእንግሊዝኛ 2-3 ዓመታት)
.በሥነ መለኮት የምስርክ ወረቀት
(በአማርኛ 12-18 ወራት)
የምዝገባ ቀኑንም
ከሚያዝያ 22 እስከ ግንቦት 7 ባሉት ቀናት ነው

Gateway to Heaven, St. John Theological College
Established
under the Northern California Diocese with the blessing of His Beatitude Abune Theophilus
Offer
-
Certificate in Theology: Two to Three Years
-
Associate of Arts (AA) in Theology: 12 to 18 Months
Mission
Gateway to Heaven St. John Theological College exists to provide sound theological education and spiritual training grounded in the Ethiopian Orthodox Tewahedo rite. Through rigorous academic study and faithful discipleship, we aim to:
-
Equip students with a profound understanding of Scripture, theology, and Church history.
-
Form servant-leaders dedicated to the life and mission of the Church.
